ወቅታዊ የአገራችንን ሁኔታ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ(ኢህአግዘ) የተሰጠ መግለጫ
በጀግኖች አባቶቻችን ና እናቶቻችን ደም ተከብራ የኖርች አገር በክሃዲዎች አትደፈርም። ሀገራችን ኢትዮጵያ አሁን ላላት ክብር እና ማንነት ጀግኖች አባቶቻችን በከሰከሱት አጥንት እና ባፈሰሱት ደም ነው።
ለጠላት የማይንበረከከው እና ማንንም የማይፈራው የኢትዮጵያ ጀግና ከፋሺስት ኢጣልያ ጋርም ቢሆን አንገት ለአንገት ተናንቀው በጦር በጎራዴ ይችን ሃገር ባላት ቅርጽና ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ አቆይተዋታል። አሁን ግን የደም መስዋእትነት የተከፈለበትን ይህንን መሬት ሃገር እናስተዳድራለን ባሉ ወረበሎች ስትበጣጠስ እና ስትቆራረስ ማየት ያማል።
ይቺ ሀገር ባንዲራዋ በየ ዳር ድንበሩ የተውለበለበላት ከሰሜን ጫፍ እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ባንዲራዋን ጨርቅ ሳይሉ በደማቸውና ባጥንታቸው አጥር አጥረው ያኖርዋት ፣ ጀግኖች አትሌቶች ድል አድርገው ላባቸውን እና እንባቸውን እያወረዱ ባንዲራውን ከፍ አርገው የሚያስከብርዋት ፣ ሃገር ማለት ባልታወቀ ሰንሰለት ከልብ ጋር የታሰረ የማትተው፣ የማትሰለች ፣ ካንቺ በፊት እኔን ያርገኝ የተባለላት ፣ በፍቅርዋ ተነደፈው ስንቱ በብእራቸው የተቀኙላት፣ በድምጻቸውም የፎከሩላት ፣ ሰአሊው በቡርሹ ቀባበቶ ያሳመራትን ሃገር የወያኔ ወረበላ ቡድን ኤርትራን አስገንጥሎ ለሻብያ መስጠቱ ሳያንሰው ዛሬ…
View original post 423 more words