Archive | September 17, 2014

የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኖኞች ግንባር ዘብ ETHIOPIAN PEOPLE PARTION FRONT GUARD ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በጀርመን /ፍራንክፈርት

የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኖኞች ግንባር ዘብ ETHIOPIAN PEOPLE PARTION FRONT GUARD ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በጀርመ ን /ፍራንክፈርት,

2nd timedemo-1
በአሁኑ ወቅት የወያኔ መንግስት ከመቸውም በበለጠ በሀገራችን ህዝብ ላይ የጭካኔ በትሩን በማሳረፍ ላይ ይገኛል። በዚህ ምክንያት ሐገራችን ኢትዮዽያ በከፍተኛ አጣብቂኝ ውስጥ ትገኛለች። እንደሚታወቀው የምርጫ ጊዜውን መቃረቡን ተከትሎ በንጹሀን ዜጎች ላይ የሚፈጸመውን ማሳደድ፣ እስር፣ አፈና እና ግድያ ለጀርመን መንግስት ና ህዝብ እንዲሁም ለአለም ማህበረሰብ ማሳወቅ ግድ ይለናል። በተጨማሪም ነጻ ፕሬስ ማፈኑን፣ ጋዜጠኞችን እና ብሎገሮችን ማሳደድ እና ማሰሩን፣ በዕምነት ተቌማት ጣልቃ መግባቱን፣ ዕንዲሁም የዩኒበርስቲ ተማሪውችን በግዳጅ የወያኔ አባል ዕያደረገ መሆኑን ለመቃወም ,
የኢትዮዽያ ህዝብ አርበኞ ግንባር ዘብ (EPPFG) ለማንኛውም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ በሙሉ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን ፍራንክፈርት መጥራቱን በደስት ይገልጻል።
መሪ መፈክራችን;-
በመላው ዓለም ያሉ የቆንስላ ፅፈት ቤቶች የኢትዮጵያን ህዝብ አይወክልም የካሃዲዎች ና የባንዳዎች ነው።ይልቀቅልን!!
ቀን  19/09/2014-    ሰዓት – ከ 12 – 16
ቦታ: መንሻ: ሃዉፕት ባን ሆፍ (Hauptwache)
መድረሻ: ወያኔ ኢምባሲ
ለተጨማሪ መረጃ: 0152785114566- –015210110979